በትላንትናው ዕለት በጋዛ የተለያዩ አካባቢዎች ከሁለት ወራት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በተደረገ መጠነ ሰፊ ጥቃት ከ400 በላይ ንጹሀን መሞታቸውን እና አሁንም በፍርስራሾች ውስጥ አድራሻቸው የጠፉ ሰዎች ...
የአረብ ኢምሬትስ ብሄራዊ ደህንነት አማካሪና የአቡዳቢ ምክትል አስተዳዳሪ ሼክ ታኖን ቢን ዛይድ አል ናህያን ከአሜሪካ የግምጃ ቤት ኃላፊ ስኮት ቤሴንት ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል። ...
ሲስተር ማርጋሪታ በሚል ስም የሚጠራው ይህ ሰው ከትንሽ ጊዜ በኋላ ህጻኑን ያስጠለሉት እናትም ህይወታቸው ማፉን ተከትሎ ይህ ሰው ህይወቱን ከሌሎች የመነኑ ሴቶች ጋር እንዲኖር ይደረጋል፡፡ ከሴት ...
ፕሬዝዳንት ትራምፕ እና ሼክ ታህኖን ቢን ዛይድ በአረብ ኤምሬትስ እና በአሜሪካ መካከል ያለውን ታሪካዊ ግንኙነት በማውሳት፤ በመካከለኛው ምስራቅ እና በአለም ላይ ደህንነትን እና መረጋጋትን ለማስፈን ...
በጋዛ የታገቱ እና የጠፉ ቤተሰቦች ፎረም የእስራኤል መንግስት በጋዛ ጥቃት ለመፈጸም መወሰኑ "ታጋቾቹን ለመተው መምረጡን ያሳያል" ብሏል። የእስራኤል መንግስት ታጋቾቹ የሚለቀቁበትን ሁኔታ ከሚያመቻቸው ...
የቱርክ ባለስልጣናት የፕሬዝደንት ኢርዶጋን ዋና ተቀናቃኝ የሆኑትን በሙስናና እና የሽብር ቡድንን በመርዳት በመክሰስ ዋና ተቃዋሚው "በቀጣይ ፕሬዝደንት ላይ የተፈጸመ መፈንቅለ መንግስት" ሲል ...
አሜሪካ የመጀመሪያው ምዕራፍ እስከ ሚያዚያ አጋማሽ ድረስ እንዲራዘም እና በዚህ ጊዜ ውስጥም የታጋች እና የእስረኛ ልውውጡ እንዲቀጥል ሀሳብ አቅርባለች፡፡ የአሜሪካ የመካከለኛው ምስራቅ መልዕክተኛ ...
የስልክ ውይይቱ በዋናነት በተለይ በዩክሬን ያለውን ጦርት በስምምነት ለመቋቸት አሜሪካ ባቀረበችው እቅድ እንዲሁም "የአሜሪካ-ሩሲያን ግንኙነትን ወደነበረበት መመለስ ላይ ያተኮረ እንደነበረ የክሬምሊን ...
እስራኤል በጋዛ በፈጸመችው የአየር ጥቃት በርከት ያሉ የሃማስ አመራሮች መገደለቸውን ምንጮች አረጋግጠዋል። እስራኤል በጋዛ ከሁለት ወራት ወዲህ ከፍተኛውን የቦምብ ጥቃት ሌሊት መፈጸሟን ተከትሎ ነው የሃማስ አመራሮች የተገደሉት ተብሏል። ...
የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ቲሺሴኬዲ በሩዋንዳ ከሚደገፉት የኤም 23 አማፂያን ጋር ለመደራደር እያጤኑ እንደሚገኝ ተዘግቧል፡፡ በምስራቃዊ የሀገሪቱ ክፍል በውጊያ ካሉት አማፂያን ...
በዋሽንግተን የሚገኘው የኤምሬትስ ኤምባሲ በይፋ የተመረቀው በ1974 ሲሆን፥ አሜሪካም በተመሳሳይ አመት በአቡዳቢ ኤምባሲዋን ከፍታለች። የ50 አመታት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ያላቸው አረብ ኤምሬትስ እና ...
የማችስተር ሲቲው አጥቂ ኤርሊንግ ሀላንድ በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ በ100 ግቦች ላይ በመሳተፍ አዲስ ታሪክ አስመዘገበ፡፡ በኢትሀድ በርካታ የግብ ሪከርዶችን እየሰባበረ የሚገኝው የ24 አመቱ የፊት ...
一些您可能无法访问的结果已被隐去。
显示无法访问的结果